1
ሰቆቃወ ኤርምያስ ነቢይ 1:1
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አሌፍ። ሕዝብ ሞልቶባት የነበረች ከተማ ብቻዋን እንዴት ተቀመጠች! በአሕዛብ ተመልታ የነበረች እንደ መበለት ሆናለች፤ አሕዛብን ትገዛ የነበረች፥ አውራጃዎችንም ትገዛ የነበረች ገባር ሆናለች።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ሰቆቃወ ኤርምያስ ነቢይ 1:2
ቤት። በሌሊት እጅግ ታለቅሳለች፤ እንባዋም በጉንጭዋ ላይ አለ፤ ከሚያፈቅሩአት ሁሉ የሚያጽናናት የለም፤ ወዳጆችዋም ሁሉ ወነጀሉአት፤ ጠላቶችም ሆኑአት።
3
ሰቆቃወ ኤርምያስ ነቢይ 1:20
ሬስ። አቤቱ! ተጨንቄአለሁና፥ አንጀቴም ታውኮብኛልና ተመልከት፤ መራራ ኀዘን አዝኛለሁና ልቤ በውስጤ ተገላበጠብኝ፤ በሜዳ ሰይፍ አመከነችኝ፤ በቤትም ሞት አለ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች