1
መጽሐፈ ኢዮብ 40:2
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
“በውኑ የሚከራከር ሰው ሁሉን ከሚችል አምላክ ጋር ይከራከራልን? ከእግዚአብሔር ጋር የሚዋቀስ እርሱ ይመልስለት።”
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ ኢዮብ 40:4
“አንተ ስታስተምረኝ እኔ የምመልሰው ምን አለኝ? ይህንስ እየሰማሁ ከእግዚአብሔር ጋር እከራከር ዘንድ እኔ ምንድን ነኝ? እጄን በአፌ ላይ ከማኖር በቀር የምመልሰው ምንድን ነው?
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች