1
መጽሐፈ መሳፍንት 4:4
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
በዚያም ወራት ነቢይቱ የለፊዶት ሚስት ዲቦራ እስራኤልን ትገዛቸው ነበረች።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ መሳፍንት 4:9
ዲቦራም፥ “በእውነት ከአንተ ጋር እሄዳለሁ፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ሲሣራን በሴት እጅ አሳልፎ ይሰጣልና በዚህ በምትሄድበት መንገድ ለአንተ ክብር አይሆንም” አለችው። ዲቦራም ተነሥታ ከባርቅ ጋር ወደ ቃዴስ ሄደች።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች