1
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:1
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
የአሮንም ልጆች ናዳብና አብዩድ እያንዳንዳቸው ጥናቸውን ወስደው እሳት አደረጉበት፥ በላዩም ዕጣን አኖሩበት፥ በጌታም ፊት እርሱ ያላዘዛቸውን ያልተፈቀደውን እሳት አቀረቡ።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:3
ሙሴም አሮንን፦ “ጌታ፦ ‘ወደ እኔ በሚቀርቡ እቀደሳለሁ፥ በሕዝቡም ሁሉ ፊት እከብራለሁ’ ብሎ የተናገረው ይህ ነው” አለው፤ አሮንም ዝም አለ።
3
ኦሪት ዘሌዋውያን 10:2
እሳትም ከጌታ ዘንድ ወጥቶ እነርሱን በላቸው፥ በጌታም ፊት ሞቱ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች