1
መጽሐፈ ኢዮብ 17:9
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
ጻድቅ ግን መንገዱን ያጠነክራል፥ እጁም ንጹሕ የሆነ ሰው ኃይልን እየጨመረ ይሄዳል።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ ኢዮብ 17:3
“እባክህን፥ አንተ ዋስ ሁነኝ፥ ለእኔ ተያዥ የሚሆነኝ ማን ነው?
3
መጽሐፈ ኢዮብ 17:1
መንፈሴ ደከመ፥ ቀኖቼ አለቁ፥ መቃብርም ተዘጋጅቶልኛል።
4
መጽሐፈ ኢዮብ 17:11-12
ቀኖቼ አለፉ፥ ዕቅዴና የልቤ ምኞት ቀለጠ። ሌሊቱን ወደ ቀን ይለውጣሉ፥ ብርሃኑም ወደ ጨለማ የቀረበ ይመስላቸዋል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች