1
ትንቢተ አሞጽ 8:11
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
“እነሆ፥ በምድር ላይ ራብን የምልክበት ዘመን እየመጣ ነው፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ እርሱም፦ የጌታን ቃላት ከመስማት እንጂ እንጀራን ከመራብና ውኃን ከመጠማት አይደለም።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ትንቢተ አሞጽ 8:12
ከባሕርም እስከ ባሕር ድረስ፥ ከሰሜንም እስከ ምሥራቅ ድረስ ይቅበዘበዛሉ፤ የጌታን ቃል ለመሻት ይሯሯጣሉ፥ ነገር ግን አያገኙትም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች