1
መጽሐፈ መዝሙር 76:11
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
መፈራት ለሚገባው ለእግዚአብሔር ለአምላካችሁ ተስላችሁ የተሳላችሁትን ስእለት ፈጽሙ፤ እናንተ በቅርብ ያላችሁ ሕዝቦች መባ አምጡለት።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መጽሐፈ መዝሙር 76:12
ትዕቢተኞች የሆኑትን መሳፍንት ያዋርዳል፤ ታላላቅ ነገሥታትንም ያርበደብዳል።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች