1
ኦሪት ዘኊልቊ 23:19
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
እግዚአብሔር እንደ ሰው አይዋሽም፤ ሐሳቡንም እንደ ሰው አይለውጥም የሰጠውን ተስፋ ሁሉ ይፈጽማል፤ የተናገረውን ነገር ሁሉ ያደርጋል።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
ኦሪት ዘኊልቊ 23:23
በያዕቆብ ልጆች ላይ ምንም ዐይነት ጥንቈላ፥ በእስራኤልም ላይ ምንም ዐይነት አስማት አይሠራም፤ እነሆ፥ አሁን ለያዕቆብና ለእስራኤል፥ ‘እግዚአብሔር ምን እንዳደረገ ተመልከቱ!’ ይባላል።
3
ኦሪት ዘኊልቊ 23:20
እኔ የተነገረኝ እንድመርቅ ነው፤ እግዚአብሔር ሲመርቅ እኔ የእርሱን ቃል መለወጥ አልችልም።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች