1
መዝሙር 53:1
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
ቂል በልቡ፣ “እግዚአብሔር የለም” ይላል። ብልሹዎች ናቸው፤ ተግባራቸውም ጸያፍ ነው፤ በጎ ነገርን የሚያደርግ አንድ እንኳ የለም።
አወዳድር
{{ጥቅስ}} ያስሱ
2
መዝሙር 53:2
በማስተዋል የሚመላለስ፣ እግዚአብሔርን የሚፈልግ እንዳለ ለማየት፣ እግዚአብሔር ከሰማይ ወደ ሰው ልጆች ተመለከተ።
3
መዝሙር 53:3
ሁሉም ወደ ሌላ ዘወር አሉ፤ በአንድነትም ተበላሹ፤ አንድ እንኳ በጎ የሚያደርግ የለም።
Home
Bible
Plans
Videos