31 ቀናት
መዝሙረ ዳዊት እና ምሳሌ የተሞሉት እውነተኛን አምልኮ ፣ ጥልቅ መሻትን ፣ ጥበብን ፣ ፍቅርን ፣ ተስፋ መቁረጥንና እውነትን በሚገልፁ መዝሙሮች ፣ ግጥሞች እና ጽሑፎች ነው ፡፡ ይህ እቅድ በ 31 ቀናት ውስጥ ብቻ ሁሉንም መዝሙሮችን እና ምሳሌዎችን ያስዳስቶታል። እዚህ ፣ ከእግዚአብሔር ጋር ትገናኛላችሁ እንዲሁም ከሰው ተሞክሮ በስፋት የጠለቀውን ምቾት ፣ ብርታት ፣ መፅናናት እና መበረታታትን ታገኛላችሁ።
ቤት
መጽሐፍ ቅዱስ
እቅዶች
ቪዲዮዎች